Welcome to the Bezuayehu Tadele Foundation, a vital entity within the esteemed East African Holding family. At our foundation, we are dedicated to catalyzing positive change and fostering sustainable development across East Africa. With a deep-rooted commitment to social responsibility and community empowerment, we collaborate closely with East African Holding to leverage our collective resources and expertise for the greater good.
Our foundation serves as a beacon of hope and opportunity, reaching out to marginalized communities, supporting education initiatives, promoting healthcare access, and empowering individuals to realize their full potential. Through strategic partnerships, innovative programs, and unwavering dedication, we strive to address pressing societal challenges and create lasting impact.
To be one of the premier foundations in Africa in terms of social development and environmental protection.
To improve the lives of economically disadvantaged people and contribute to environmental protection.
Create self-employment opportunities for youth through skill-based training.
Improve the educational advancement of students from economically disadvantaged households.
Contribute to environmental protection.
Provide lifesaving (humanitarian support) during emergency situations.
Contribute to the prevention and response of gender-based violence (GBV).
Improve the well-being of elderly people.
Spotlight on Impact: Showcasing Our Transformative Projects and Initiatives Driving Positive Change Across East Africa
ብዙአየሁ ታደለ እና ቤተሰቡ ፋውንዴሽን ላለፉት አምስት ዓመታት በላይ በድህነት ቅነሳ፣ መሠረታዊ ትምህርት እገዛ፣ በቤት ልማት፣ በአረንጓዴ ልማት፣ በተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ፣ ለወጣቶች እና ለሴቶች የሥራ እድል ፈጠራ፣ እንዲሁም ለአረጋውያን ድጋፍ በመላው
...Buzuayehu Tadelel Family Foundation, in collaboration with National Cement SC, it has launched a school feeding program for eight schools in Dire Dawa and its vicinities.
ብዙአየሁ ታደለ እና ቤተሰቡ ፋውንዴሽን ለፕላንና ልማት ሚኒስቴር የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማድረግ የገባውን ቃል ለመፈጽም የሚያስችለው የባለሙያዎች ጥናት ተጠናቆ ውይይት ተደረገበት። የብዙአየሁ ታደለ እና ቤተሰቡ ፋውዴሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ መሠረት ታደሰ እና የሚኒስቴሩ ጽ/ቤት ኃላፊ ሻሎም ገ/ድንግል እንዲሁም ሌሎች ባለሙያዎች በተገኙበት ጥናቱ ቀርቦ በጋራ ገምግመውታል። ፋውንዴሽኑ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ የሚያደርገው የውሃ ቁፋሮ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ አነስተኛ ተከፋይ የሆኑ ሴቶች እንደዚሁም በአከባቢው ላሉ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ሴቶች በከተማ ግብርና ሥራ እንዲሰማሩ ለማድረግና የመሥሪያ ቤቱን የውሃ አቅርቦት ለማሻሻል የሚረዳ ነው።
የኢስት አፍሪካን ሆልዲንግ ማኅበራዊ አገልግሎት ፈጻሚ የሆነው ፋውንዴሽኑ ባሳለፍነው ገና በዓል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለማእድ ማጋራት መርሃ ግብር ባቀረበለት ጥሪ መሠረት ላደረገው 120,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ በዚሁ ግዜ እውቅና ተሰጥቶታል።